You are currently viewing የባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ለኢንቨስተሮች መሰጡትን በመቃወም ሦስት ምሁራን ለጠ/ሚ ዐቢይ ደብዳቤ ጻፉ – BBC News አማርኛ

የባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ለኢንቨስተሮች መሰጡትን በመቃወም ሦስት ምሁራን ለጠ/ሚ ዐቢይ ደብዳቤ ጻፉ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/6bea/live/719aed60-5dd5-11ee-93e8-5d16174eb488.jpg

ከአምስት አስርት ዓመታት በላይ ያስቆጠረው የባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ከፊል ስፍራ ተቆርሶ ለግብርና ኢንቨስተሮች መሰጠቱ ያስቆጣቸው ሦስት ምሁራን ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ደብዳቤ ጻፉ። የባቢሌ ፓርክ ደን ተመንጥሮ ለኢንቨስተሮች መሰጠቱ ከፍተኛ የድርቅ አደጋ እንደሚጋርጥ በመግለጽም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጣልቃ እንዲገቡ ምሁራኑ በደብዳቤያቸው ጠይቀዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply