የባይደን አስተዳደር ታሪካዊ ፈተናዎች ይገጥሙታል

https://gdb.voanews.com/8689C1A5-B5F7-4F78-B67C-C955F08ACF62_w800_h450.jpg

ብርቱ ፉክክር የታየበትን ምርጫ ካሸነፉ በኋላ፣ ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን፣ ሙሉ ትኩረታቸውን፣ ክፉኛ ወደ ተከፋፈለችው፣ በወረርሽኝ ወደ ተመታችውና፣ ኢኮኖሚዋ እየተንገታገተ ወደምትገኘው አገራቸው በማዞር እንዴት አድርገው እንደሚያስተዳደሯት መላ መምታት ጀምረዋል፡፡ የቪኦኤ ዘጋቢ ብራየን ፓደን ዘገባ አዘጋጅቷል፡፡

Source: Link to the Post

Leave a Reply