በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን የተከሰተው ድርቅ ከሦስት መቶ ሺሕ በላይ ሰዎች ማፈናቀሉን የዞኑ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ጽሕፈት ቤት ገለፀ። የተፈናቃዮቹ ቁጥር ሊያሻቅብ እንደሚችልም ዞኑ አስታውቋል።
በቦረና የሚገኘው ዘጋቢያችን ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Source: Link to the Post
በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን የተከሰተው ድርቅ ከሦስት መቶ ሺሕ በላይ ሰዎች ማፈናቀሉን የዞኑ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ጽሕፈት ቤት ገለፀ። የተፈናቃዮቹ ቁጥር ሊያሻቅብ እንደሚችልም ዞኑ አስታውቋል።
በቦረና የሚገኘው ዘጋቢያችን ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Source: Link to the Post