የተመድ ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ አዲስ አበባ ገብተዋል

ጉተሬዝ በነገው እለት በሚጀመረው የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ መክፈቻ ላይ ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል

Source: Link to the Post

Leave a Reply