
የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ ካሊፋ ቢን ዛይድ አል ናህያን ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡
ፕሬዚዳንቱ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ73 ዓመታቸው ነው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
አልጀዚራ እንደዘገበዉ የፕሬዝዳንቱን ህለፈተ-ህይወት ተከትሎ የ40 ቀን ሃዘን ይታወጃል ተብሏል፡፡
ግንቦት 05 ቀን 2014 ዓ.ም
Source: Link to the Post
ፕሬዚዳንቱ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ73 ዓመታቸው ነው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
አልጀዚራ እንደዘገበዉ የፕሬዝዳንቱን ህለፈተ-ህይወት ተከትሎ የ40 ቀን ሃዘን ይታወጃል ተብሏል፡፡
ግንቦት 05 ቀን 2014 ዓ.ም
Source: Link to the Post