በመጨረሻም የዩናይትድ ስቴትስ አፈጉባዔ ቃለ መሃላ በመፈፀማቸው የሪፐብሊካን ሕግ አውጭዎች በአጀንዳዎቻቸው ላይ መሥራት ይችላሉ፡፡
የባይደን አስተዳደርን “የቁጥጥርና ሚዛን አሠራር ስለመጠበቅ እቅዶቻቸውንና፣ ምን ማሳካት እንደሚፈልጉ እያስታወቁ ነው፡፡
በዚህ ዙሪያ የተጠናቀረውን የዋሽንግተን በዚህ ሳምንት ዝግጅት ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Source: Link to the Post
በመጨረሻም የዩናይትድ ስቴትስ አፈጉባዔ ቃለ መሃላ በመፈፀማቸው የሪፐብሊካን ሕግ አውጭዎች በአጀንዳዎቻቸው ላይ መሥራት ይችላሉ፡፡
የባይደን አስተዳደርን “የቁጥጥርና ሚዛን አሠራር ስለመጠበቅ እቅዶቻቸውንና፣ ምን ማሳካት እንደሚፈልጉ እያስታወቁ ነው፡፡
በዚህ ዙሪያ የተጠናቀረውን የዋሽንግተን በዚህ ሳምንት ዝግጅት ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Source: Link to the Post