አሁን በአራት ኪሎ የሚገኘው የኢትዮጵያ ፓርላማ ህንጻ በ1928 ዓም ===========ጉዳያችን==========የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክርቤት በድረገጹ ላይ የኢትዮጵያ ፓርላማ ታሪክ በሚለው ርዕሱ ስር እንዲህ የሚል ተጽፏል – ”የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ የመጀመሪያው ሕገ መንግስት ከታወጀበት ሐምሌ 9 ቀን 1923 ዓ.ም በኋላ ጥቅምት 24 ቀን 1924ዓ.ም የመጀመሪያው ፓርላማ መከፈቱን የታሪክ ድርሳናት ያሰረዳሉ። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የፓርላማ ስርዓት በኢትዮዽያ ሲሰራበት የቆየ ሲሆን፤መገለጫዎቹ እንደ የመንግስታቱ ባህሪያ የተለያዩ ናቸው…..በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የፅሁፍ ሕገ-መንግስት የወጣው በቀዳማዊ
Source: Link to the Post