You are currently viewing የተወካዮች ምክር ቤት በህወሓት ላይ አሳልፎት የነበረውን የሽብርተኛነት ፍረጃ አነሳ – BBC News አማርኛ

የተወካዮች ምክር ቤት በህወሓት ላይ አሳልፎት የነበረውን የሽብርተኛነት ፍረጃ አነሳ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/242c/live/b77c6440-c88d-11ed-95f8-0154daa64c44.jpg

በትግራይ ክልል ውስጥ የተቀሰቀሰውን ጦርነት ተከትሎ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሽብር ቡድንነት ተሰይሞ የነበረው ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ፍረጃው ተነሳለት። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ መጋቢት 13/2015 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ ላይ እንደወሰነው ህወሓት የአገሪቱ መንግሥት ሽብርተኛ ብሎ ከፈረጃቸው ቡድኖች ዝርዝር ውስጥ እንዲወጣ ወስኗል። ይህ ውሳኔም ጦርነቱን ያስቆመው ስምምነት አንድ አካል እንደሆነ ይነገራል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply