You are currently viewing የተወካዮች ምክር ቤት የዶ/ር ጫላ ዋታን ያለመከሰስ መብት አነሳ – BBC News አማርኛ

የተወካዮች ምክር ቤት የዶ/ር ጫላ ዋታን ያለመከሰስ መብት አነሳ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/8315/live/cb7dc8a0-d2c2-11ed-9b9f-439b7db451e9.jpg

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፓርላማ አባል የሆኑትን እና የቀድሞ የቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት የነበሩትን ዶ/ር ጫላ ዋታ ያለመከሰስ መብት አነሳ። የእንደራሴው ያለመከሰስ መብት እንዲነሳ ለምክር ቤቱ ጥያቄ የቀረበው ዛሬ መጋቢት 25/2015 ዓ.ም ሲሆን፣ በአንድ ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ ተወስኗል። ዶ/ር ጫላ ዋታ የቡሌ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ጊዜ የመንግሥት ግዢ ሥርዓትን ሳይከተሉ ግዢዎችን በመፈጸማቸው ነው የሕግ ከለላቸው የተነሳው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply