በብሔር ማንነታችን አልፎ አልፎ እንድንሳቀቅ የሚያደርግ ጫና እየደረሰብን ነው ሲሉ ድሬዳዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ተናግረዋል።
የትግራይ ተወላጆች ከድሬዳዋ አስተዳደር አመራር አባላት ጋር ዛሬ ተወያይተዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Source: Link to the Post
በብሔር ማንነታችን አልፎ አልፎ እንድንሳቀቅ የሚያደርግ ጫና እየደረሰብን ነው ሲሉ ድሬዳዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ተናግረዋል።
የትግራይ ተወላጆች ከድሬዳዋ አስተዳደር አመራር አባላት ጋር ዛሬ ተወያይተዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Source: Link to the Post