You are currently viewing የትግራይ አመራሮች ጊዜያዊ አስተዳደር መቋቋሙን አስተባበሉ – BBC News አማርኛ

የትግራይ አመራሮች ጊዜያዊ አስተዳደር መቋቋሙን አስተባበሉ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/4b74/live/92a4c8b0-bc03-11ed-89f4-f3657d2bfa3b.jpg

ህወሓት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ተቋቁሟል መባሉን አስተባበለ።
የህወሓት ቃል አቀባይ እና ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ጌታቸው ረዳ ኅዳር ወር ፕሪቶሪያ ላይ የተደረሰውን ስምምነት ተከትሎ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ተቋቁሟል የተባለው ሐሰት ነው ብለዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply