
የኮቪድ-19 አዲስ ማዕበል መቀስቀሱን ተከትሎ በቻይና የሚገኙ ሆስፒታሎች እየሞሉ ይመስላል ሲል የዓለም ጤና ድርጅት ገልጿል።
የሃገሪቱ ባለስልጣናት የታካሚዎች ቁጥር “በአንፃራዊ ሁኔታ ዝቅተኛ ነው” ቢሉም የፅኑ ህክምና ክፍሎች (አይሲዩ) ሥራ በዝቶባቸዋል ሲሉ ዶ/ር ማይክል ሪያን ተናግረዋል።
የሃገሪቱ ባለስልጣናት የታካሚዎች ቁጥር “በአንፃራዊ ሁኔታ ዝቅተኛ ነው” ቢሉም የፅኑ ህክምና ክፍሎች (አይሲዩ) ሥራ በዝቶባቸዋል ሲሉ ዶ/ር ማይክል ሪያን ተናግረዋል።
Source: Link to the Post