You are currently viewing የአማራ ማህበር በአሜሪካ በአማራ፣ በሲዳማ፣ በሶማሌ እና በቤንሻንጉል ጉሙዝ እንዲሁም በአዲስ አበባ እና በድሬድዋ ከተሞች ላይ የኦሮሚያ ክልል ዘርን በማጥፋት ጭምር በኃይል እያደረገው ያለው…

የአማራ ማህበር በአሜሪካ በአማራ፣ በሲዳማ፣ በሶማሌ እና በቤንሻንጉል ጉሙዝ እንዲሁም በአዲስ አበባ እና በድሬድዋ ከተሞች ላይ የኦሮሚያ ክልል ዘርን በማጥፋት ጭምር በኃይል እያደረገው ያለው…

የአማራ ማህበር በአሜሪካ በአማራ፣ በሲዳማ፣ በሶማሌ እና በቤንሻንጉል ጉሙዝ እንዲሁም በአዲስ አበባ እና በድሬድዋ ከተሞች ላይ የኦሮሚያ ክልል ዘርን በማጥፋት ጭምር በኃይል እያደረገው ያለው መስፋፋት እያሳሰበው መሆኑን ገልጧል። መጋቢት 03 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ አብይ አህመድ እና ሽመልስ አብዲሳ ኦሮሚያን በአማራ፣ በሲዳማ፣ በሶማሌ እና በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች እንዲሁም በአዲስ አበባ እና በድሬድዋ ከተሞች ላይ እንዲስፋፋ እያደረጉ ስለመሆኑ የገለጸው የአማራ ማህበር በአሜሪካ ይህ በኃይል እና ዘርን በማጽዳት እየተፈጸመ መሆኑን አስታውቋል። “ውድ የአሻራ ሚዲያ ቤተሰቦች የአሻራ ሚዲያ ቻናልን ላይክና ሰብስክራይብ በማድረግ ድጋፋችሁን ታሳዩን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።” ለፈጣንና አዳዲስ መረጃዎች አሻራ ሚዲያ የአይበገሬዎቹ ልሳን:- // Youtube:- https://www.youtube.com/channel/UCPmgFzP2ZPmdGjHxXjigJaw // Facebook:- https://www.facebook.com/asharamedia24 // ቴሌግራም:- https://t.me/asharamedia24

Source: Link to the Post

Leave a Reply