ባሕር ዳር: መጋቢት 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) መጋቢት 2/2015 ዓ.ም በባሕርዳር ከተማ የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ አድርጓል። በዚህም በቀዳሚ አጀንዳነት የፓርቲው ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በመካከሉ በተፈጠሩ አለመግባባቶች ምክንያት የተከሰተውንና ተቋሙ የተጣለበትን ሕዝባዊ ኀላፊነት በሙሉ አቅሙ እንዳይወጣ ያደረገውን ማነቆ በውይይት እልባት የሰጠበትን፣ ብሎም ለተፈጠረውም ችግር አባላትና ደጋፊዎቹን ይፋዊ ይቅርታ የጠየቀበትን ሂደት፣ ለድርጅቱ ቀጣይ ህልውና […]
Source: Link to the Post