የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለጸጥታ አመራሮች ሹመት ሰጠየአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ከነሐሴ 22 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ለተለያዩ ጸጥታ አመራሮች ሹመት ሰጥቷል፡፡በዚህ መሰረትም ፡…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/h09NBErGWdPaaKxGqZ9M_Nj32R0WP9Ixtmq1aL0dQRD9RR8Bxwy95HopYSh45mcAvh9D9cmOjd0YqHvntSXaqPJNs2BX_WxJdcJxioGnlhi6Q_uNK8H_DA5oDCVvOFVTa53IiLZLn2xnviiG-r7fe_xqNEc3SJ_JfagUvJsAurP5d7nPxeriDFiT-Yf5Y4XW0DZua5VZmyE5JBwVuiuQIbpvmE9VLF-PJHX4sPo3jADRotZP7a-olXCc2_VXVN3AcYJf_Z4JV2XZ8m_CQadCzCPXZLDzrJmVCK4WLDFFVZS6jv9UDRTasbhEA1MsYsO4hIUbeFgGPpHbGtQJxilTDg.jpg

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለጸጥታ አመራሮች ሹመት ሰጠ

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ከነሐሴ 22 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ለተለያዩ ጸጥታ አመራሮች ሹመት ሰጥቷል፡፡

በዚህ መሰረትም ፡-
1. ኮሚሽነር ደስዬ ደጀን ወልዴ – የአብክመ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር
2. ኮሎኔል ግርማ ገሰሰ ገ/መስቀል- የአብክመ ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ
3. ኮሚሽነር ሀብታሙ ሲሳይ ገዳሙ- የአብክመ ማረሚያ ቤቶች አገ/ኮሚሽን ኮሚሽነር
4. እሸቱ የሱፍ አየለ (ዶ/ር) – በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
5. ደጀኔ ልመንህ በዛብህ – በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
6. በሪሁን መንግሥቱ ከበደ – የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
7. ዳኛው በለጠ ጎኔ – የአብክመ ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ
8. ገደቤ ኃይሉ በላይ – የአብክመ ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ
9. ኮሚሽነር ውበቱ አለነ – የፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነርና የወንጀል ምርመራ ዘርፍ ኃላፊ
10. ኮማንደር አያልነህ ተስፋዬ – የፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነርና የሰው ኃይል አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ
11. ም/ኮሚሽነር ሰይድ አህመድ – የፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነርና የሎጀስቲክስ ዘርፍ ኃላፊ ሆነው መሾማቸውን አሚኮ ዘግቧል፡፡

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን

ነሐሴ 26 ቀን 2015 ዓ.ም

ለታማኝና ወቅታዊ መረጃዎች ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ።
Telegram https://t.me/ethiofm107dot8
YouTube
https://www.youtube.com/…/UCn4D20GPsAtNqN5bIC1BhFA/videos

Source: Link to the Post

Leave a Reply