የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሦስት መመሪያዎችን አሻሻለ

የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሦስት የኢንቨስትመንት መመሪያዎችን አሻሽሎ ማጽደቁን አስታወቀ። የተሻሻሉት መመሪያዎች መመሪያ ቁጥር 01/2013፣ መመሪያ ቁጥር 02/2013 እና መመሪያ ቁጥር 03/2013 ተብለው ሥያሜ ተስጥቷቸዋል። መመሪያ ቁጥር 01/2013 ወደ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ ወይም ክላስተር ማዕከል የሚገቡ የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶችን ለመመልመልና…

Source: Link to the Post

Leave a Reply