የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት ስለክልሉ ሁኔታ

https://gdb.voanews.com/B98BE807-0B9D-4399-BAB8-E2985301EF94_w800_h450.jpg

የአማራን ህዝብ ለጉዳት የሚዳርጉ መልእክቶችና መፈክሮች ህዝባዊ ሰልፎች ላይ መንጸባረቅ እንደሌለባቸው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሳሰቡ፡፡

በህዝባዊ ትዕይንት ሰበብ የህዝቡን ደህንነት ወደ አደጋ በሚዳርጉ አካላት ላይ የክልሉ መንግሥት ህጋዊ ርምጃ እንደሚወስድ ተናግረዋለ ርዕሰ መስተዳድሩ፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

 

Source: Link to the Post

Leave a Reply