You are currently viewing የአሜሪካ ምስጢርን አሳልፎ ሰጥቷል ስለተባለው ትውልደ ኢትዮጵያዊ አስካሁን የምናውቀው – BBC News አማርኛ

የአሜሪካ ምስጢርን አሳልፎ ሰጥቷል ስለተባለው ትውልደ ኢትዮጵያዊ አስካሁን የምናውቀው – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/9839/live/c4a4c040-5ebf-11ee-954a-413268577267.jpg

ምንም እንኳን የአሜሪካ መንግሥት ባይፋ ባይገልጸውም ትውልደ ኢትዮጵያዊው ዜጋዋ አብረሃም ተክሉ ለማ የመከላከያ እና የደኅንነት ምስጢራዊ መረጃዎችን ወደ ኢትዮጵያ ያስተላልፍ ነበር መባሉ መነጋገሪያ ሆኗል። ከዚህ ቀደም የአሜሪካ መንግሥትን የስደነገጡ ምስጢራዊ መረጃዎች ሾልከው ሲወጡ የነበሩት ወደ መገናኛ ብዙኃን እንዲሁም ወደ ተቀናቃኞቿ ኃያላን አገራት መሆኑ የአሁኑን ክስተት የተለየ አድርጎታል። ስለአጠቃላይ ክስተቱ እስካሁን የሚታወቁ ጉዳዮች ምንድን ናቸው?

Source: Link to the Post

Leave a Reply