You are currently viewing የአይኤምኤፍ ምጣኔ ሃብት ትንበያ፡ ኢትዮጵያ ትመነደጋለች የሚለው ትንበያ አንድምታ  – BBC News አማርኛ

የአይኤምኤፍ ምጣኔ ሃብት ትንበያ፡ ኢትዮጵያ ትመነደጋለች የሚለው ትንበያ አንድምታ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/ebf1/live/3b1b5e20-aa23-11ed-8f65-71bfa0525ce3.jpg

ለሁለት ዓመታት በትግራይ ውስጥ ሲካሄድ የነበረው ደም አፋሳሽ ጦርነት በኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት ላይ ከፍተኛ ተጽእኖን አሳድሮ ነበር። ከፍተኛ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ውድመንት ያስከተለው ጦርነት ከቆመ ከጥቂት ወራት በኋላ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም-አይኤምኤፍ ለተጀመረው የአውሮፓውያን ዓመት ለኢትዮጵያ ያወጣው የምጣኔ ሃብት ትንበያ አውንታዊ እድገትን ያሳያል። ይህ የአይኤምኤፍ ትንበያ ምንን መሠረት ያደረገ ነው? ምን ያህልስ ተጨባጭ ነው?

Source: Link to the Post

Leave a Reply