የአዲሱ ሸገር ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች “ለዓመታት የኖርንበት ቤት እየፈረስብን ነው” አሉ

የሸገር ከተማ አስተዳደር “እስከ 80 በመቶው የከተማው ቤቶች በህገ-ወጥ መንገድ በመገንባታቸው ህግ ለማስከበር እያፈረስኩ ነው” ብሏል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply