የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በቋንቋ ጉዳይ ውሳኔ የሰጠበት ስብሰባ (ፎቶ ፋና ብሮድካስቲንግ)ፖሊሲ ሕዝብ ያድናልም፣ይገድላልም። ግዕዝ በትምሕርት ቤቶች እንዲሰጥ ህዝብ መጠየቅ አለበት። መንግስትም ምላሽ መስጠት አለበት። =======ጉዳያችን=======የአዲስ አበባ ክልል አስተዳደር ካቢኔ በአዲስ አበባ የሚገኙ ተማሪዎች የሚማሩትን የቋንቋ ዓይነት በተመለከተ ውሳኔ ማሳለፉ ዛሬ ተነግሯል። ዜናውን አስመልክቶ ፋና ብሮድካስቲንግ እንዲህ ዘግቦታል።አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው በ2ኛ አመት 8ኛ መደበኛ ስብሰባው ከብዝሃ ቋንቋ ካሪኩለም ጋር በተያያዘ ውሳኔዎችን
Source: Link to the Post