የአዲስ-አዳማ የክፍያ መንገድ የአዳማ ዋና መውጫ ለተሽከርካሪ ክፍት ሆኗል፡፡በትራፊክ አደጋ ሳቢያ ተዘግቶ የነበረው የአዲስ- አዳማ የክፍያ መንገድ የአዳማ ዋና መውጫ ዛሬ ለተሽከርካሪ ክፍት…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/j7sTMzBuDbOgFn9VDeK-QuHYIJaR_92JumnEcjgN2gmyp0yhFOSudFu0p3JcoJRL82gx2UJSd3Y4VJbYM6g7FxF4Zx_qtbbH5OZ3JKArPABy2pRMDDQcn4ebioEhX_Qc8REIRwKIpYuajOGO81DtOpb_jlZboucH0c1Wj1bxFKN7ZEsN7MlH72WLJ_b0h4-DH3VxfiPfT2zfCOeSDE5SWW2Kc9jS6yafXI_8KUbt8-IAhMYpA6fVzTMY1eNlhvPVj1KpO6FHm5C65U9RrjSNO1803b6p9VTKqRWvj3y9e8cFcKbdhDYOtPlQSI3jBDTMe5bKbNkEmwpTy37iERONOw.jpg

የአዲስ-አዳማ የክፍያ መንገድ የአዳማ ዋና መውጫ ለተሽከርካሪ ክፍት ሆኗል፡፡

በትራፊክ አደጋ ሳቢያ ተዘግቶ የነበረው የአዲስ- አዳማ የክፍያ መንገድ የአዳማ ዋና መውጫ ዛሬ ለተሽከርካሪ ክፍት መደረጉን የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ አስታውቋል፡፡

በኢንተርፕራይዙ የኮሙኒኬሽን ቡድን መሪ ዘሃራ መሃመድ ኢንተርፕራይዙ በታሪኩ የመጀመሪያ ሊባል የሚችል ከባድ የትራፊክ አደጋ ባሳለፍነው ጥር 08 ቀን 2015 ዓ.ም ማስተናገዱን አስታውሰዋል፡፡

ይህን ተከትሎም የአዲስ- አዳማ የክፍያ መንገድ የአዳማ ዋና መውጫ ዝግ ተደርጎ መቆየቱን ተናግረዋል፡፡

በዛሬው ዕለት 3፡30 ጀምሮም የአዲስ-አዳማ የክፍያ መንገድ የአዳማ ዋና መውጫ ለተሽከርካሪ ክፍት መደረጉን አስታውቀዋል፡፡

ኢትዮ አፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
ጥር 12 ቀን 2015 ዓ.ም

ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ።

Telegram https://t.me/ethiofm107dot8

Twitter https://twitter.com/EthioFM

YouTube https://www.youtube.com/…/UCn4D20GPsAtNqN5bIC1BhFA/videos

Facebook https://www.facebook.com/onelovebroadcast

Website https://ethiofm107.com/

ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን።

ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።

Source: Link to the Post

Leave a Reply