የአፋር ክልል ተፎካካሪ ፓርቲዎች ምርጫ እንዲደገም ወይም ሌላ መፍትሔ እንዲሰጥ ጠየቁ

የአፋር ክልል ተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በአፋር ክልል ሰኔ 14/2013 የተደረገው ምርጫ ፍትሐዊ፣ ተአማኒ እና ዴሞክራሲያዊ ባለመሆኑ ምርጫው እንዲደገም ጠይቀዋል። የፓርቲዎቹ የጋራ ምክር ቤት ምርጫው ድጋሚ የማይደረግ ከሆነ፣ ሌላ የፖለቲካ መፍትሔ በአስቸኳይ መፈለግ አለበት ብሏል።…

Source: Link to the Post

Leave a Reply