You are currently viewing የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሃመር ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተወካዮች ጋር ሊወያዩ ነው – BBC News አማርኛ

የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሃመር ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተወካዮች ጋር ሊወያዩ ነው – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/02dd/live/0b483000-efb6-11ed-a142-ab0e42bfd9c3.jpg

የአሜሪካ መንግሥት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ በሎስ አንጀለስ፣ ካሊፎርኒያ ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተወካዮች ጋር ሊወያዩ መሆኑን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አስታወቀ።አምባሳደር ማይክ ሐመር ለዘጠኝ ቀናት ያህል በሎስ አንጀለስ በሚያደርጉት ቆይታም ከአማራ፣ ኦሮሞ፣ ትግራይ፣ ሶማሊ ማህበረሰብ የተውጣጡ ተወካዮችን አግኝተው እንደሚወያዩ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ ትናንት ግንቦት 2/ 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply