You are currently viewing የአፍሪካ ኅብረት ኃይል ለቆ ሲወጣ የሶማሊያ ሠራዊት አልሻባብን መቆጣጠር ይቻለዋል? – BBC News አማርኛ

የአፍሪካ ኅብረት ኃይል ለቆ ሲወጣ የሶማሊያ ሠራዊት አልሻባብን መቆጣጠር ይቻለዋል? – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/9b61/live/12cfc970-ad5b-11ed-8f65-71bfa0525ce3.jpg

ለዓመታት በጽንፈኛው እስላማዊ ቡድን አልሻባብ የምትታመሰው ሶማሊያ ደኅንነቷን ለማረጋገጥ የጎረቤት አገራት ወታደራዊ ድጋፍ አስፈልጓት ቆይቷል። በሶማሊያ የአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል (አሚሶም) ባለፉት ዓመታት በአገሪቱ ውስጥ ተሰማርቶ ጥበቃ እና ወታደራዊ ዘመቻዎችን ሲያከናውን ቆይቷል። ይህ ግን አሁን ማብቂያው እየተቃረበ ነው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply