You are currently viewing የኢራንና የሩሲያ መረጃ መንታፊዎች የዩኬ ፖለቲከኞችንና ጋዜጠኞችን ኢላማ ማድረጋቸው ተሰማማ  – BBC News አማርኛ

የኢራንና የሩሲያ መረጃ መንታፊዎች የዩኬ ፖለቲከኞችንና ጋዜጠኞችን ኢላማ ማድረጋቸው ተሰማማ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/7d56/live/bbb1fa90-9d3e-11ed-ad89-4f53842b367a.jpg

የኢራንና የሩሲያ መረጃ መንታፊዎች የብሪታኒያ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞችን የስልለላ ጥቃታቸው ኢላማ ማድረጋቸው የተነገረ ሲሆን ለባለስልጠናት ማስጠንቀቂያ ተላልፎላቸዋል።
የሀገሪቱ የሳይበር ደህንነት ማዕከል ባውጣው አዲስ ማስጠንቀቂያ በተለየ ሁኔታ ከቡድኖችና ከግለሰቦች መረጃ ለመመንተፍ የሚደረገው ጥረት መጨመሩን አስታውቋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply