You are currently viewing የኢትዮጵያ መከላከያ በአልሻባብ የተቃጣበትን ጥቃት ሙሉ በሙሉ ማክሸፉን አስታወቀ  – BBC News አማርኛ

የኢትዮጵያ መከላከያ በአልሻባብ የተቃጣበትን ጥቃት ሙሉ በሙሉ ማክሸፉን አስታወቀ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/b82c/live/0af46960-57ae-11ee-a938-efbbc9da0451.jpg

የኢትዮጵያ መከላከያ በምዕራብ ሶማሊያ በምትገኘው ሮብ ድሬ ከተማ በአልሻባብ የተቃጣበትን ጥቃት ሙሉ በሙሉ ማክሸፉን አስታወቀ።የአልሻባብ ኃይል በሮብ ድሬ ባለው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት ለመፈጸም ቢያስብም “ሙሉ በሙሉ ከሽፎ ተደምስሷል” ሲልም መከላከያ ዛሬ መስከረም 9/2016 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply