የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሰቲ እንደገና ሊቋቋም ነው

መሰናዶ ያጠናቀቁ ተማሪዎችንም በምደባ መቀበል ይጀምራል የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲን እንደገና ለማቋቋም ረቂቅ ደንብ መዘጋጀቱ ተገለጸ።ዩኒቨርስቲው ያዘጋጀው አዲስ ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ በዩኒቨርስቲው ቦርድ ጸድቆ ለሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን መመራቱ የተጠቆመ ሲሆን፣ በቀጣም ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ ተቀባይነት ካገኘ እንደሚጸድቅ የኢትዮጵያ ሲቪል…

Source: Link to the Post

Leave a Reply