
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ላሊበላ ፣ኮምቦልቻ እና ሰመራ ተቋርጦ የነበረውን የበረራ አገልግሎት መጀመሩን አስታወቀ።
አየር መንገዱ በቅርቡ መንግስት በትግራይ ክልል በወሰደው ህግን የማስከበር እርምጃ ምክንያት አቋርጧቸው የነበሩ በረራዎችን መጀመሩ የሚታወስ ነው።
በዚህም ወደ ጎንደር ፣ ባህርዳር እና መቐለ የሚያደርጋቸውን በረራዎች በድጋሜ መጀመሩ የሚታወስ ነው።
ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
The post የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ላሊበላና ፣ኮምቦልቻ እና ሰመራ ተቋርጦ የነበረውን የበረራ አገልግሎት ጀመረ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
Source: Link to the Post