
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ መቀሌ ዳግም መደበኛ በረራ ጀምሯል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ መቀሌ ዳግም መደበኛ በረራ መጀመሩን አስታውቋል፡፡
ከአዲስ አበባ ወደ መቀሌ ተቋርጦ የነበረው የአየር ትራንስፖርት ዛሬ ቀን 6 ሰዓት ላይ በይፋ መጀመሩን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮሙኒኬሽን ባለሙያ አቶ አሸናፊ ዘርዓይ ተናግረዋል፡፡
ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
ታህሳስ 19 ቀን 2015 ዓ.ም
ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ።
Telegram https://t.me/ethiofm107dot8
Twitter https://twitter.com/EthioFM
YouTube https://www.youtube.com/…/UCn4D20GPsAtNqN5bIC1BhFA/videos
Facebook https://www.facebook.com/onelovebroadcast
Website https://ethiofm107.com/
ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን።
ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
Source: Link to the Post