የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ዛሬ በሰጠው መግለጫ በአል ነጃሺ መስጊድ እና መካነ መቃብር ላይ የደረሰውን ጥቃት አወገዘ።
መንግሥት በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጥ እና ወንጀሉን የፈፀሙትን ለህግ እንዲያቀርብም የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ ጠይቋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Source: Link to the Post
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ዛሬ በሰጠው መግለጫ በአል ነጃሺ መስጊድ እና መካነ መቃብር ላይ የደረሰውን ጥቃት አወገዘ።
መንግሥት በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጥ እና ወንጀሉን የፈፀሙትን ለህግ እንዲያቀርብም የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ ጠይቋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Source: Link to the Post