You are currently viewing የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሲኖዶስ በቤተክርስቲያኗ ላይ ጥቃት እየተፈጸመ ነው አለ – BBC News አማርኛ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሲኖዶስ በቤተክርስቲያኗ ላይ ጥቃት እየተፈጸመ ነው አለ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/d530/live/ad498510-a51b-11ed-8f65-71bfa0525ce3.png

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የእምነት አባቶች እና የእምነቱ ተከታዮች ላይ ጥቃት እየፈጸመ መሆኑን የቤተክርስቲያኗ ቅዱስ ሲኖዶስ ቅዳሜ ጥር 27/2015 ዓ.ም. አስቸኳይ ስብበሳ አድርጎ ባወጣው መግለጫ አመለከተ። በዚህም የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በወሰዷቸው እርምጃዎች በቤተክርስቲያኗ አባላት ላይ የሕይወት እና የአካል ጉዳት መድረሱ ተገልጿል። አስካሁን ሦስት ሰዎች መሞታቸውም ተዘግቧል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply