You are currently viewing የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የመንግሥትን የሰልፍ ክልከላ እንደማትቀበል አስታወቀች – BBC News አማርኛ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የመንግሥትን የሰልፍ ክልከላ እንደማትቀበል አስታወቀች – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/f254/live/20deb690-a89a-11ed-a23a-fda86fefdcd5.jpg

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መንግሥት የሚጠበቅበትን አስካላከናወነ ድረስ የፀጥታ እና ደኅነት የጋራ ግብረ ኃይል ያስተላለፈውን የሰልፍ ክልከላ እንደማትቀበለው አስታወቀች። ቤተክርስቲያኗ ይህን ያለችው ዛሬ ሐሙስ የካቲት 02/2015 ዓ.ም. ባለፉት ቀናት ስላጋጠሙ ጉዳዮች እና በመንግሥት በኩል የተላለፈውን ማስጠንቀቂያ ተከትሎ በቅዱስ ሲኖዶሱ በኩል በተሰጠው መግለጫ ነው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply