You are currently viewing የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ለሊቃነ ጳጳሳቷ አስቸኳይ ጥሪ አቀረበች – BBC News አማርኛ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ለሊቃነ ጳጳሳቷ አስቸኳይ ጥሪ አቀረበች – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/b835/live/904b7ce0-9a79-11ed-aa33-31aea7c86895.jpg

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስ እውቅና ውጪ ተሰጥቷል የተባለውን የጳጳሳት ሹመትን በተመለከተ የቤተክርስቲያኗ ፓትሪያርክ ጥሪ አቀረቡ። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ እና የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ብፁዕ አቡነ አብርሃም እሁድ ከሰዓት በኋላ በቤተክርስቲያኗ የመገናኛ ብዙኃን ላይ ቀርበው ስለተከሰተው ሁኔታ ለመነጋገር በተለያዩ አካባቢዎች ላሉ ጳጳሳት፣ ለመንግሥት እና ለምዕመናን ጥሪ አቅርበዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply