You are currently viewing የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ዘጠኝ ኤጲስ ቆጶሳትን መረጠ – BBC News አማርኛ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ዘጠኝ ኤጲስ ቆጶሳትን መረጠ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/cb12/live/c7a5c1d0-1b40-11ee-87d1-5feb7aae5bea.jpg

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በኦሮሚያ እና በደቡብ ክልሎች በሚገኙ አገረ ስብከቶች የሚመደቡ የዘጠኝ ኤጲስ ቆጶሳትን መምረጡን ይፋ አደረገ። የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ዛሬ ረቡዕ ሰኔ 28/2015 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ ክፍተት ባለባቸው፣ በተደራቢነት ተይዘው ለቆዩ እና ችግር አጋጥሟል ለተባሉ አገረ ስብከቶች ዘጠኝ ኤጲስ ቆጶሳትን መርጧል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply