የኤርትራ ወታደሮች እየወጡ ነው

https://gdb.voanews.com/06a20000-0aff-0242-d4ad-08dafb2cafa7_tv_w800_h450.jpg

የኤርትራ ሠራዊት ከተለያዩ የትግራይ ክልል ከተሞች እየወጣ መሆኑን የዐይን እማኞች ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።

የኤርትራን ባንዲራ በመኪኖቻቸው ላይ የሰቀሉት ወታደሮች ከዓድዋ፣ አኵስምና ሽረ እንዳስላሴ ከተሞች ዛሬ፣ ዓርብ ጥር 12፤ 2015 ዓ.ም. መውጣት መጀመራቸውን ነዋሪዎቹ ገልፀዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። 

Source: Link to the Post

Leave a Reply