You are currently viewing የእስራኤል የስለላ ተቋማት መጠነ ሰፊውን የሐማስ ጥቃትን እንዴት ሳይደርሱበት ቀሩ? – BBC News አማርኛ

የእስራኤል የስለላ ተቋማት መጠነ ሰፊውን የሐማስ ጥቃትን እንዴት ሳይደርሱበት ቀሩ? – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/c2ae/live/0e9927c0-653e-11ee-bf62-3360c46602f9.jpg

እስራኤል ካላት ወታደራዊ እና የመረጃ አቅም አንጻር ቅዳሜ ማለዳ በሐማስ ስለተፈጸመባት የተቀናጀ ጥቃት ምንም አይነት ፍንጭ ሳይኖራት በድንገት መፈጸሙ አስደንጋጭ ሆኖባታል። የእስራኤል ባለሥልጣናትም ከዚህ በፊት ካጋጠሙት በእጅጉ የተለየ ስለሆነው የሐማስ ጥቃት ሲጠየቁ “እንዴት ሊፈጸም እንደቻለ ምንም አናውቅም” የሚል ነው ምላሻቸው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply