የሊግ ካፕ ቀሪ ጨዋታዎች የኦሊጎይነር ሶልሻየሩ ማንችስተር ዩናይትድ የካርሎ አንቼሎቲውን ኤቨርተንን በመጨረሻዎቹ 2 ደቂቃ በአንቶኒዮ ማርሻልና ኤዲሰን ካቫኒ 2 ግቦች አሸንፈው ከፔፕ ጋርዲዮላው ማንቸስተር ሲቲ ጋር ተደልድለዋል።
ስቶክን 3ለ1ያሸነፈው ቶትንሐም ሆትስፐርግ ከብሬንትፎርድ ተደልደለዋል። ማንችስተር ዩናይትድ
ማንችስተር ሲቲ
ቶተንሃም
ብሬንትፎርድ
Source: Link to the Post