You are currently viewing የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መሪዎች ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋር ሊወያዩ መሆኑ ተገለጸ   – BBC News አማርኛ

የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መሪዎች ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋር ሊወያዩ መሆኑ ተገለጸ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/c1ca/live/e9f933d0-a934-11ed-9922-25985988acc9.jpg

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መሪዎች ከሰሞኑ በተከሰተው ችግር ዙሪያ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር ሊወያዩ መሆኑን ቤተክርስቲያኗ አስታወቀች።ቤተክርስቲያኗ በዛሬው ዕለት የካቲት 3፣ 2015 ዓ.ም ባወጣችው መግለጫ ከመንግሥት ጋር በጉዳዩ ለመወያየት ጥሪ ማቅረቧን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የእንወያይ ጥሪ ማቅረባቸውን ገልጻለች።

Source: Link to the Post

Leave a Reply