You are currently viewing የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ከመንግሥት የንግግር ጥያቄ አልቀረበለኝም አለ – BBC News አማርኛ

የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ከመንግሥት የንግግር ጥያቄ አልቀረበለኝም አለ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/e9a0/live/2f996410-ce0a-11ed-be2e-754a65c11505.jpg

ከፌደራል መንግሥቱ ጋር የትጥቅ ግጭት ውስጥ ያለው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት የሰላም ንግግር ጥያቄ ከመንግሥት አልቀረበልኝም አለ። አማጺው ቡድን ይህን ያለው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕምድ ማክሰኞ መጋቢት 19/2015 ዓ.ም. በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው ከታጣቂው ጋር ንግግር ለማድረግ መንግሥታቸው ያደረገው በርካታ ጥረት አለመሳካቱን ከተናገሩ በኋላ ባወጣው መግለጫ ነው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply