የወላይታ ዞን ምርጫ በድጋሚ እንዲካሄድ ተወሰነ

https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-e451-08db1a8ca0d6_tv_w800_h450.jpg

በወላይታ ዞን የመራጮች ምዝገባ እና ድምፅ አሰጣጥ ሂደት መጠነ ሰፊ ጥሰቶችና ግድፈቶች የተገኙበት በመሆኑ መሻሩን እና በድጋሚ እንዲካሄድ መወሰኑንም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡

ጥሰቱን እና ግድፈቱን በፈፀሙ አካላት ላይ ፖሊስ ምርመራ እያካሄደ መሆኑንም ገልጿል፡፡

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

Source: Link to the Post

Leave a Reply