You are currently viewing የዓድዋ በዓልን በአጼ ምኒልክ አደባባይ ለማክበር የወጡ ታዳሚዎች በአስለቃሽ ጭስ ተበተኑ – BBC News አማርኛ

የዓድዋ በዓልን በአጼ ምኒልክ አደባባይ ለማክበር የወጡ ታዳሚዎች በአስለቃሽ ጭስ ተበተኑ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/4de3/live/21fc9f60-b911-11ed-ac0c-77994638ef31.jpg

የ127ኛው የዓድዋ ድል በዓልን በአጼ ምኒልክ አደባባይ ለማክበር የወጡ ነዋሪዎች በፀጥታ ኃይሎች በአስላቃሽ ጭስ ሲበተኑ፣ በጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ውስጥም የነበረው ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት ሳይጠናቀቅ ተቋረጠ። በዓሉ በተለያዩ ዝግጅቶች መከበሩን የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን እየዘገቡ ቢሆንም ዋናው የበዓል ሥነ ሥርዓት በተካሄደበት በአዲስ አበባ ከዚህ ቀደም ያልታዩ ሁኔታዎች እንዳጋጠሙ ባለፉት ዓመታት በዓሉን ሲታደሙ የነበሩ ነዋሪዎች ተናግረዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply