የዓድዋ ድል በዋሽንግተን ዲሲ በልዩ ዝግጅት ተከበረ

https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-d200-08db1b5484ac_tv_w800_h450.jpg

በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ የዓድዋ ድል በዓልን 127ኛ ዓመት፣ ትላንት ምሽት በተከናወነ ልዩ ዝግጅት አክብረዋል።  

በዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ውስጥ በነበረው የበዓሉ አከባበር ዝግጅት፣ ታሪካዊው ድል ያለው ፋይዳ ተዘክሯል፤ ልዩ ልዩ ኪነ ጥበባዊ መሰናዶዎችም ቀርበዋል።  

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

Source: Link to the Post

Leave a Reply