
በዩናይትድ ኪንግደም አንድ የሚኒስትር ረዳት እና የተወካዮች ምክር ቤት አባል ከሥራ ተባረሩ። ፖል ብሪስቶ ሥራቸውን ያጡት በጋዛ ተኩስ አቁም ይደረግ ብለው በይፋ መናገራቸውን ተከትሎ ነው።
ፖል ብሪስቶ ባለፈው ሳምንት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ሪሺ ሱናክ በጻፉት ደብዳቤ ነበር በጋዛ ተኩስ አቁም እንዲደረግ የጠየቁት።
“ዘላቂ ተኩስ አቁም ቢደረግ በጋዛ የሰብአዊ ረድኤት ለማድረግ ያግዛል፤ የሚሞቱ ንጹሐንም ቁጥር ይገታል’ ብለው ነበር በደብዳቤያቸው።
ፖል ብሪስቶ ባለፈው ሳምንት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ሪሺ ሱናክ በጻፉት ደብዳቤ ነበር በጋዛ ተኩስ አቁም እንዲደረግ የጠየቁት።
“ዘላቂ ተኩስ አቁም ቢደረግ በጋዛ የሰብአዊ ረድኤት ለማድረግ ያግዛል፤ የሚሞቱ ንጹሐንም ቁጥር ይገታል’ ብለው ነበር በደብዳቤያቸው።
Source: Link to the Post