
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት ምስረታ ጉባኤ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡
ጉባኤው በሚዛን ቴፒ ከተማ በመካሄድ ላይ ሲሆን የመስራች ጉባኤ አባላት፣ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የአገር ሽማግሌዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
በዛሬው የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት ምስረታ ላይም ዋና አፈ ጉባኤና ምክትል አፈ ጉባኤዎች እንደሚመረጡ ከክልሉ ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ አመላክቷል፡፡
ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
ታህሳስ 25 ቀን 2015 ዓ.ም
ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ።
Telegram https://t.me/ethiofm107dot8
Twitter https://twitter.com/EthioFM
YouTube https://www.youtube.com/…/UCn4D20GPsAtNqN5bIC1BhFA/videos
Facebook https://www.facebook.com/onelovebroadcast
Website https://ethiofm107.com/
ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን።
ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
Source: Link to the Post