የደኅንነት ስጋት የገባቸው የግልገል በለስ ከተማ ተፈናቃዮች ወደ ቀዬአቸው አልተመለሱም

https://gdb.voanews.com/01000000-c0a8-0242-603e-08db8d4adb2a_tv_w800_h450.jpg

በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ፣ ከሦስት ሳምንታት በፊት ተፈጥሮ በነበረው ግጭት፣ ከአካባቢያቸው የተሰደዱ ነዋሪዎች፣ እስከ አሁን አለመመለሳቸውን ገለጹ፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ተፈናቃዮቹ፣ እስከ አሁን ወደ ቀዬአቸው ያልተመለሱት፣ ከሳምንታት በፊት ጥቃት የፈጸሙባቸው ታጣቂዎች፣ በዚያው በግልገል በለስ ከተማ በመኖራቸው እንደኾነ ገልጸዋል፡፡

በጉዳዩ ላይ፣ ከአካባቢው ባለሥልጣናት ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም፡፡ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

Source: Link to the Post

Leave a Reply