You are currently viewing የደኅንነት እጦት እና የምግብ እጥረት የአፍሪካ ሕብረት ጉባዔ አጀንዳዎች እንደሚሆኑ ተገለጸ – BBC News አማርኛ

የደኅንነት እጦት እና የምግብ እጥረት የአፍሪካ ሕብረት ጉባዔ አጀንዳዎች እንደሚሆኑ ተገለጸ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/9b6a/live/a1de6990-ae83-11ed-8f65-71bfa0525ce3.jpg

በአፍሪካ እየተባባሰ የመጠው የደኅንነት እጦት ችግር እንዲሁም የምግብ እጥረት ቀውስ የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔ ዋነኛ አጀንዳዎች እንደሚሆኑ ተገለጸ። የአፍሪካ ኅብረት የሚኒስትሮች ጉባኤ ቀድሞ የተጀመረ ሲሆን፣ የመሪዎች ጉባኤ ደግሞ ከነገ ቅዳሜ እና እሁድ የካቲት 11 እና 12/2015 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ይካሄዳል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply