የዱለቻ – አዋሽ አርባ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ግንባታ ተቋረጠ

የአዋሽ ወንዝ ሙላት ያደረሰው የጎርፍ ማጥለቅለቅ በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ተቋራጭነት በግንባታ ላይ የሚገኘውን የዱለቻ አዋሽ አርባ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ሥራ መቆሙን የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ። በኢትዮጵያ በተለያዩ ቦታዎች በተለይም በአፋር ክልል የክረምት ዝናብ በመብዛቱ ከፍተኛ የሚባል የጎፍ መጥለቅለቅ…

Source: Link to the Post

Leave a Reply