የፌዴራል ሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ኤጀንሲ አቋርጦት የነበረውን የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን በሽያጭም ሆነ በስጦታ የማስተላለፍ ውሎችን የማረጋገጥ እና የመመዝገብ አገልግሎት ከሀሙስ ነሐሴ 7/2012 ጀምሮ መጀመሩን የኤጀንሲው ዋና ዳሬክተር ሙሉቀን አማረ ለአዲስ ማለዳ አስታወቁ። የፌዴራል ሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ኤጀንሲ የኮቪድ 19…
Source: Link to the Post
የፌዴራል ሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ኤጀንሲ አቋርጦት የነበረውን የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን በሽያጭም ሆነ በስጦታ የማስተላለፍ ውሎችን የማረጋገጥ እና የመመዝገብ አገልግሎት ከሀሙስ ነሐሴ 7/2012 ጀምሮ መጀመሩን የኤጀንሲው ዋና ዳሬክተር ሙሉቀን አማረ ለአዲስ ማለዳ አስታወቁ። የፌዴራል ሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ኤጀንሲ የኮቪድ 19…
Source: Link to the Post