የ17 ዓመቱ አትሌት አብዲሳ ፈይሳ የካርልስሩሄ ቤት ውስጥ አትሌቲክስ ውድድር 3000 ሜትር አሸናፊ ሆነ

በ3000 ሜትር በሴቶቸ በተካሄደ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 5ኛ ተከታትለው በመገባት አሸንፈዋል

Source: Link to the Post

Leave a Reply